ቀን 30/3/2015 ዓ.ም

የሀሰት ወሬ

በአዲስ አበባ ፈረንሳይ አካባቢ ልዩ ስሙ ጉራራ ተብሎ በሚጠራ አካባቢ በሚገኘው፣ ከፍተኛ 12 ትምህርት ቤት ከኦሮሚያ ሰንደቅ አላማ ጋር በተያያዘ በተማሪዎች መካከል በተፈጠረ ግጭት የአንድ ተማሪ ህይወት አልፏል በሚል በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች የሚሠራጨው ዜና የሀሰት መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ።

ፖሊስ ችግሮች ባጋጠማቸው አካባቢዎች ተገቢውን የወንጀል መከላከልና ምርመራ ተግባራት እያከናወነ ሲሆን ህብረተሰቡ ባልተረጋገጠ ወሬ እንዳይሸበር ጥሪ ያቀርባል።

ምንጭ፡- Mayor Office of Addis Ababa

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s