በእቴጌ መነን የልጃገረዶች 2ኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርተ ቤት ዓመታዊ የውስጥ ስፖርታዊ ውድድር የመክፈቻ ስነ-ስርዓት ተካሄደ፡፡
በስፖርታዊ ውድድሩ የመክፈቻ ስነ-ስርዓት ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ አቶ ዘላለም ሙላቱ በመገኘት የትምህርት ቤቱ ማህበረሰብ አካላትን በማበረታታት ከቀለም ትምህርታቸዉ ጎን ለጉን በስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች እራሳቸዉን እንዲያዳብሩ አደራ ብለዋል፡፡
ስፖርታዊ ውድድሩ ለ ሁለት ወራት ቆይታ የሚያደርግ ሲሆን በእለቱ በተማሪዎች መካከል የእግር ካስ ፣ የቴካንዶ እና የሰርከስ ውድድሮች የተከናወኑ ሲሆን በመምህራን እና በአስተዳደር ሰራተኞች መካከል የገመድ ጉተታ ውድድር ተካሄዳል፡፡
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ…
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: – aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/ ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!




















