የተማሪዎች የማለዳ ስፖርታዊ እንቅስቃሴ በልደታ ክፍለ ከተማ
በልደታ ክፍለ ከተማ “በአካል ብቃት የተገነባ ጤናማ ዜጋ እንገነባለን” በሚል መሪ ቃል የተማሪዎች የማለዳ ስፖርታዊ እንቅስቃሴ ተካሄደ።
በፕሮግራሙ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት በክ/ከተማው የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ የሆኑት አቶ አሰፋ ሎንቦሶ እንደተናገሩት የአካል ብቃት እንቅስቃሴው ተማሪዎች የነቃ አዕምሮና ስነ-ልቦና በማዳበር ትምህርታቸውን በንቃት እንዲከታተሉ እገዛ ያደርጋል ብለዋል።
እንቅስቃሴው ጤናው የተጠበቀና በአካልና በአዕምሮ የተገነባ ትውልድ ከመፍጠር ባለፈ የተማሪዎችን የዕርስ በዕርስ ግንኙነትን በማጠናከር በተማሪዎች መካከል ቤተሰባዊነት እንዲጎለብት ያስችላል ሲሉ አቶ አሰፋ ገልፀዋል።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: – aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/
ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!



