ቀን 20/3/2015 ዓ.ም

ሌብነትን/ሙስናን/ ሀገራዊ የህልውና አደጋ አድርገን ልንታገለው ይገባል፡- የአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ትምህርት ጽፈት ቤት

በአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ከትምህርት ማህበረሰቡ አባላት ጋር “ሌብነትን መታገል በተግባር” መሪ ሃሳብ ሙስናን መታገል በሚቻልበት ጉዳይ ከመምህራን፣ ከተማሪዎችና ከወተመህ አባላት ጋር የተሳካ የንቅናቄ መድረክ መካሄዱን የክፍለ ከተማው ትምህርት ጽ/ቤት ሃላፊ ወ/ሪት ሳምራዊት ቅባቱ አስታውቀዋል፡፡

በንቅናቄ መድረኩ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የክፍለ ከተማው ምክር ቤት ዋና አፈ-ጉባኤ አቶ በቀለ ጉታ ሌብነት/ሙስና/ ሃገር እድገትን የሚያቀጭጭ  የእድገት ፀር በመሆኑ ሁላችንም በተባበረ ክንድ ልንታገለው ይገባል ሲሉ ተናግረዋል፡፡

የአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ፖለቲካ ዘርፍ ሃላፊ አቶ አብዱልሰመድ ሻሚል በበኩላቸው ሌብነትን/ሙስናን/ ሃገራዊ የህልውና አደጋ አድርገን ልንታገለው የሚገባ አንገብጋቢ ጉዳይ በመሆኑ የት/ት ዘርፉ ባለሙያዎችም የበኩላቸውን ሚና መወጣት እንዳለባቸው መግለጻቸውን ከክፍለ ከተማው ኮሙኒኬሽን ያገኘነው ወረጃ ያሳያል፡፡

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s