ቀን 29/2/2015 ዓ.ም

አለም አቀፍ የሳይንስ ቀን አስመልክቶ በተማሪዎችና  መምህራን የፈጠራ ስራ ውድድር ተካሄደ፡፡

ትምህርት ሚኒስቴርና አጋር ድርጅቶች በመተባበር ለ7ኛ ጊዜ የሚከበረውን አለም አቀፍ የሳይንስ ቀን አስመልክቶ በተማሪዎችና  መምህራን የፈጠራ ስራ ውድድር አካሂደዋል። 

ከተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች እና የክልል 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የተውጣጡ  መምህራንና ተማሪዎች  የፈጠራ  ስራዎቻቸው  ለዳኞች ገለጻ በማድረግ አስገምግመዋል።

የውድድሩ ውጤትም በአውደ ርእዩ መዝጊያ ወቅት እንደሚገለጽና  ከየምድቡ ከአንድ እስከ ሦስት  ለወጡ ተወዳዳሪዎች የማበረታቻ ሽልማት  እንደሚበረከትላቸው ተገልጿል።

አውደ ርእዩም በነገው እለት ለህዝብ ክፍት በመሆኑ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ግቢ በመገኘት  መጎብኘት እንደሚቻል ከትምህርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s