“ የአፍሪካ የጥቁር መሬት ወንዞች አባት የማይደክመው የማይታክት ብርቱ ፤ የኛው አባይ የጀግንነት የእምቢታ ምስክር ነው፡፡
ባደገበት ባይተዋሩ የተባለለት አባይ ዛሬ መጎማሸሩን ቀጥሎ ለሀገሩ ልጆች ኩራትና ብርሃን መሆን ችላል፡፡
ውድ ኢትዮጵያዊያን የሕዳሴ ግድብ ሶስተኛ ዙር የውሃ ሙሌት በስኬት በመጠናቀቁ እና የጀመርነውን የምንጨርስ መሆኑን ያሳየንበት ሌላኛው የከፍታ ክዋኔ ላይ በመድረሳችን እንኳን ደስ አለን! አላችሁ!፡፡ ”
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ
ክቡር ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ…
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: – aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/
ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!
