ቀን 10/9/2014 ዓ.ም

ተማሪዎች የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየምን ጎበኙ፡፡

የዓለም አቀፉን የሙዚየሞች ቀን ምክንያት በማድረግ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየምን ዛሬ ግንቦት 10 ቀን 2014 ዓ.ም. ለሀገር ውስጥም ሆነ ለውጪ ጎብኝዎች ለአንድ ቀን ነፃ የሙዚየም ጉብኝት አገልግሎት ስጥቷል፡፡

በእለቱም በአዲስ አበባ የሚገኙ የተለያየ ት/ቤት ተማሪዎች በኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየምን ቅጥር ግቢ በመገኘት  የሀገራቸዉን ታሪክ፣ ቅርስ፣ ባህልና እሴት በመጎብኘት የተሻለ ግንዛቤ ለመፍጠር ችለዋል፡፡

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s