ቀን 20/8/2014 ዓ.ም

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የረመዳን ጾምን ሞክንያት በማድረግ የአፍጥር መርሀ-ግብር አከናወነ።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በዛሬው እለት ባከናወነው  የአፍጥር መርሀ-ግብር  የቢሮ ሀላፊ አቶ ዘላለም ሙላቱ ፣ የቢሮ ምክትል ቢሮ ሀላፊዎች ፣ የቢሮ ሀላፊ አማካሪዎች ፣ የክፍለ ከተማ ትምህርት ጽፈት ቤት ሀላፊዎች ፣ የእስልምና እምነት ተከታይ የሆኑ እና በመዋቅሩ የሚገኙ የትምህርት ባለሙያዎች እና ሱፐርቫይዘሮች ተሳታፊ ሆነዋል።

በአፍጥር መርሀ-ግብሩ ላይ የተገኙት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ዘላለም ሙላቱ ባስተላለፉት መልዕክት ቢሮው የረመዳን ጾምን ሞክንያት በማድረግ የሚያከናውነው የአፍጥር መርሀ-ግብር የቢሮው ባህል ሆኖ የሚቀጥል ይሆናል ብለዋል።

የአዲስ አበባ ሞክር ቤት የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወ/ሮ ዘይነባ ሽኩር በበኩላቸዉ የመረዳዳት እና የመስጠት ባህላችንን አጠናክረን ልንቀጥል ይገባል ብለዋል።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s