ቀን 14/6/2014 ዓ.ም

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመጀመሪያዉ መንፈቅ ዓመት የማጠቃለያ ፈተና መሠጠት ተጀመረ፡፡

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በ2014 የትምህርት ዘመን በተዘጋጀዉ የትምህርት ሴሌዳ መሰረት የመጀመሪያዉ መንፈቅ ዓመት የማጠቃለያ ፈተና በሁሉም የቅድመ አንደኛ ፣ የአንደኛ እና አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ የመንግስትና የግል ትምህርት ቤቶች ላይ መሰጠት ጀምራል፡፡

ፈተናዉ ከዛሬ ከየካቲት 14 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ እስከ የካቲት 18 ቀን 2014 ዓ.ም ድረስ ቆይታ የሚያደርግ ሲሆን ተማሪዎች መልካም የፈተና ጊዜ ቆይታ እንዲሆንላችሁ እየተመኘን በጥሩ ስነ-ምግባርና በራስ መተማመን ፈተናዉን በመውስድ ለላቀ ውጤት ተግታችሁ ልትሰሩ ይገባል፡፡

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ…

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s