ቀን 9/5/2014 ዓ.ም

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ድጋፋ ሰጪ ዳይሬክቶሬቶች የ2014 ዓ.ም በጀት ዓመት የስድስት ወራት የስራ እቅድ አፈጻጸም ግምገማ ተደረገ፡፡

የዘርፉ መሪ እና የቢሮ ሀላፊ ጽፈት ቤት ኃላፊ የሆኑት አቶ ሲሳይ እንዳለ በውይይቱ መክፈቻ እንደተናገሩት ሪፖርት የተሰሩ ጠንካራ ጎኖችን ብቻ የምናይበት ሳይሆን ያሉ ክፍተቶችንም  በጋራ በማየት ፡ እርስ በእርስ በመመካከርና በመግባባት  ወደተሻለ የስራ አፈጻጸም ለማምጣት የሚያስችለንም ጭምር መሆን አለበት ሲሉ አስገንዝበዋል፡፡

በግምገማው ላይ በየስራ ክፍሉ የተሰሩ ስራዎች ጥንካሬ የጋጠሙ ችግሮችና የቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎችን በዝርዝር ለውይይት ቀርቧል፡፡ ተሳታፊ አካላትም በቀረቡት ሪፖርቶች ላይ ውይይት አድርገዋል ፡፡

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s