ቀን 20/4/2014 ዓ.ም

በአንድ ማዕከል ለዲያስፖራዎች አገልግሎት መስጠት ተጀመረ፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤና ሌሎች ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት አዲስ የዳያስፖራ ማዕከል ዛሬ በይፋ ስራ የጀመረ ሲሆን ማዕከሉ የማህበራዊ ዘርፍ ፣ የኢንቨስትመንት ፣ የኢሚግሬሽንና ሌሎችም አገልግሎቶች በአንድ ማዕከል የሚሰጥበት ነዉ፡፡

አገልግሎቱም የበአል ቀናትን ጨምሮ እስከ ምሽት 12 ሰዓት ድረስ የሚሰጥ ሲሆን ማዕከሉ በኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ጥሪ መሰረት ወደ አገርቤት ለመጡ ዳያስፖራዎች የተለያዩ የመረጃ አገልግሎቶችን የሚሰጥ ነዉ፡፡

በዚህ ማዕከል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የማህበራዊ ዘርፍ ተቋማትም እንኳን ወደ እናት ሀገራችሁ ኢትዮጵያ በሰላም መጣችሁ! እያሉ የዲያስፖራ ማህበረሰቡ አካላት በከተማ አስተዳደሩ በሚከናወኑ የማህበራዊ ዘርፉ ስራዎች ላይ የተደራጀ መረጃ በማግኘት ለማህበራዊ ዘርፉ መጎልበት የድርሻቸዉን እንዲወጡ የመረጃ አገልግሎቱን መስጠት ጀምረዋል፡፡

አካባቢያችንን #እንጠብቅ

ወደ ግንባር #እንዝመት

መከላከያን #እንደግፍ

ከደጀን እስከ ግንባር ከኢትዮጵያ ሰራዊት ጎን ነን!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s