ቀን 19/4/2014 ዓ.ም

የዋንጫ ሽልማት ሳምንት በአብዮት የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት፡፡

በአራዳ ክፍለ ከተማ በአብዮት የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት የዋንጫ ሽልማት ሳምንት በመከበር ላይ ነዉ፡፡ የሽልማቱ ዋና አላማ በተማሪዋች መካከል የውድድር መንፈስን በመፍጠር ፣ የመረዳዳት ባህልን የሚያጎለብቱበት እና ለተሻለ ውጤት የሚተጉበት ሌላኛዉ መንገድ አድርጎ እየተጠቀመበት እና የተሻለ ለውጥ እንዲመዘገብ ያገዘ መሆኑን ትምህርት ቤቱ ገልጻል።

ትምህርት ቤቱ የሚያከብረው የዋንጫ ሳምንት በወርሀዊ ፈተና ሁሉም ተወዳዳሪ የሚሆንበት እድል ያለው ሲሆን ጓደኞቻቸዉን በማስጠናት እና በወርሃዊ ፈተና 10 ከ10 የደፈኑ ተማሪዎችን ብዛት በየክፍሉ በመቁጠር የላቀ አፈጻጸም ያለዉ ክፍል አሽናፊ የሚሆንበት ነዉ፡፡

በዚህ የዋንጫ ሽልማት ሳምንትም ጓደኞቻቸውን በማስጠናት የላቀ ውጤት ያስመዘገቡ ክፍሎች የ1A ፣ የ2B እና የ3A  ክፍል ተማሪዎች ሲሆኑ ዋንጫዉን ከወተመህ እና ከት/ቤቱ ርዕሰ መምህር በመረከብ በቀጣይም ጓደኞቻቸውን በመረዳት የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ ቃል ገብተዋል።

ለዚህ የዋንጫ ሽልማት ሳምንት መሳካትም ከፍተኛ ሚና ለተጫወቱ መምህራን ትምህርት ቤቱ ምስጋና አቅርባል።

አካባቢያችንን #እንጠብቅ

ወደ ግንባር #እንዝመት

መከላከያን #እንደግፍ

ከደጀን እስከ ግንባር ከኢትዮጵያ ሰራዊት ጎን ነን!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s