ቀን 13/4/2014 ዓ.ም

በትምህርት ቤቶች መካከል የልምድ ልውውጥ ተካሄደ፡፡

በልደታ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ጽፈት ቤት ስር በሚገኙ ትምህርት ቤቶች መካከል የልምድ ልውውጥ ተካሄደ፡፡ በልምድ ልውውጡ ላይ መዝገበ ብርሃን ፣ ካራ ማራ ፣ ኦሜድላ ፣ አፍሪካ ብርሃን እና መተባበር የአንደኛ ደረጃ  ትምህርት ቤቶች ተሳተፊ ሆነዋል፡፡

የልምድ ልውውጡ በዋናነትም በላብራቶሪ ፣ በሬድዮ ትምህርት አሰጣጥ ፣ በቅድመ ፍቃድ አሰጣጥ እና የ8ኛ ክፍል ተማሪዎችን ለማገዝ እየተሰሩ ያሉ ስራዎች ላይ ያጠነጠነ ሲሆን በመድረኩም በየትምህርት ተቋማቶቹ እየተሰጠ ያለዉ ትምህርት የላቀ እንዲሆን እና በየትምህርት ቤቶቹ እየተከናወኑ ያሉ የተሻሉ ልምዶችን ለማስፋት የሚያግዝ መሆኑ ተመላክቷል፡፡

አካባቢያችንን #እንጠብቅ

ወደ ግንባር #እንዝመት

መከላከያን #እንደግፍ

ከደጀን እስከ ግንባር ከኢትዮጵያ ሰራዊት ጎን ነን!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s