ቀን 12/ 09 / 2012 ዓ/ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የተዘጋጀ የ8ኛ ክፍል ፊዚክስ ሞዴል ፈተና የቀረበ በመሆኑ ተማሪዎች ተገቢዉን ዝግጅት በማድረግ እንድትጠብቁ እየጠየቅን ለፈተናዉም 2 ሰሃት የተሰጣችሁ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ Biiroo Barnoota magaalaa finfinneetti Qormaanni Fiizksii kutaa 8ffaa waan gadhiifameef akka qoramtan beeksisaa Qormaataaf sa’aatti 2:00 isinnif kennameera . መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የዩቲዩብ እና የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ! ለማግኘት የዩቲዩብ ፣ የቴሌግራም ፣ የፊስቡክ እና የትዊተር ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ! You Tube: https://www.youtube.com/channel/UCMoKzm9xgyid8CYTbh4-Ckw/ Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc Facebook : https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication እንራራቅ፣ እንታጠብ እንዲሁም አንጨባበጥ፡፡

888