ቀን 6/7/2015 ዓ.ም

#ማስታወቂያ!

በ2014 ዓ.ም በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ሀገራቀፍ ፈተና የላቀ ውጤት አምጥታችሁ የውጪ ሀገር የትምህርት እድል /Scholarship /  ለተሰጣችሁ  ተማሪዎች

በ2014 ዓ.ም በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ሀገራቀፍ ፈተና የላቀ ውጤት አምጥታችሁ የውጪ ሀገር የትምህርት እድል/Scholarship / የተሰጣችሁ 273 ተማሪዎች የውጪ ሀገር ትምህርቱ የሚጀመረዉ ከመስከረም 2016 ዓ.ም ጀምሮ በመሆኑ ቀደም ሲል ወደተመደባችሁባቸው ዩኒቨርስቲዎች እንድትገቡ እናሳስባለን፡፡

ለውጪ ሀገር ትምህርታችሁ የሚያግዝ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ትምህርትና ሌሎች የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ከተመደባችሁባቸው ዩኒቨርስቲዎች ጋር በመነጋገር የሚፈጸም ይሆናል፡፡

ማስታወሻ፤- በዚህ ጉዳይ በተናጠል ወደ ትምህርት ሚኒስቴር የሚመጣ ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

የትምህርት ሚኒስቴር!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Ticktack፡- tiktok.com/@aaeducationbureau

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s