የተማሪዎች ምገባ ክትትልና ቁጥጥር ባለሙያ መደብ ላይ ተወዳድራችሁ ያለፋችሁ ተወዳዳሪዎች ስማችሁን ከታች ባለው ሊንክ ላይ መመልከት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ከእሮብ ማለትም ከ29/6/2015 ዓ.ም ጀምሮ በየተመደባችሁበት ክፍለ ከተማ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ፅ/ቤት በአካል በመሄድ ምደባችሁን እንድትወስዱ እናሳውቃለን፡፡
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
Blog: – https://aacaebc.blogspot.com
You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ…
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/