ቀን 21/4/2015 ዓ.ም

ሳምንታዊ የጽዳት ዘመቻ በዳግማዊ ሚኒሊክ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተካሄደ፡፡

“ቆሻሻን መጣል ይብቃ“ በሚል መሪ ሀሳብ የመማሪያ አካባቢን ጽዱና ውብ የማድረግ ተግባርን ዓላማ ያደረገ የጽዳት ዘመቻ በዳግማዊ ሚኒሊክ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተካሄደ፡፡

በመርሀ ግብሩ ክፍሌንና ትምህርት ቤቴን አጸዳለሁ! ፤ ውብና ጽዱ በሆነ ትምህርት ቤት እማራለሁ! ፤  ጽዳት ህይወቴ ነው!፤ ጽዳት ጤናዬ ነው!  እና ሁላችንም ቆሻሻን ባለመጣል የመማሪያ ቦታዎቻችንን ንጽህና እናስጠብቅ የሚሉ መልዕክቶችን የትምህርት ቤቱ ተማሪዎች ማስተላለፋቸውን ከክፍለ ከተማው ኮሙኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያሳያል፡፡  

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s