ቀን 21/4/2015 ዓ.ም

በብዝሀ ቋንቋ ዙርያ በተጠና የጥናት ውጤት ላይ ውይይት ተደረገ፡፡

የጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር አመራሮች በብዝሀ ቋንቋ ዙርያ በተጠና የጥናት ውጤት ላይ ውይይት አደረጉ።

ለብዝሀ ቋንቋ አተገባበር ከአፍ መፍቻ ቋንቋ በተጨማሪ የሀገር ውስጥና የውጪ ቋንቋዎችን በስርዓተ ትምህርት ለማካተት የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርስቲ ባደረገው የጥናት ውጤትም  ላይ ውይይት ተደርጓል።

ብዝሀ ቋንቋ ማወቅ የህዝብ ፍላጎት ቢሆንም የአለም አቀፍና የሀገር ውስጥ ልምምድን ማየትና በጥናት መመለስ አስፈላጊ በመሆኑ የከተማ አስተዳደሩ ሀላፊነት ወስዶ ለሀገር ግንባታ የሚጠቅም ስራ እየሰራ መሆኑን ማሳያ እንደሆነ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ ገልጸዋል።

በተመሳሳይ የክፍለ ከተማው ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ተስፋዬ ኦሜጋም ብዝሀ ቋንቋ ማወቅ ለአለም ሰው ልጆች ሁሉ በጣም አስፈላጊ ነው ብልጽግና ፓርቲ ሰው ተኮር በመሆኑ ፍላጎቱን ለማሟላት የሚሰራ መሆኑን ማሳያ ነው።ጥናቱ እየገነባን ላለነው ሁሉን አቃፊ የበለጸገች ኢትዮጵያ አስፈላጊ ውጤት ይዞ የመጣ መሆኑንና አመራሩ ለተግባራዊነቱ የራሱን ሚና መወጣት እንደሚገባው መግለጻቸውን ከጉለሌ ኮሙኒኬሽን ያገኘነው መረጃ የሳያል።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s