ቀን 10/4/2015 ዓ.ም

በጉለሌ ክፍለ ከተማ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች የመስክ ምልከታ ተካሄደ።

በምልከታው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ በትምህርት ቤቶች ያሉ የግንባታና የመሰረተ ልማት ስራዎችን ሁሉም በባለቤትነት ተከታትሎ በማስተካከል የመማር ማስተማር ሂደቱን ምቹ ለማድረግ እንዲሁም ሰላማዊ መማር መስተማርን ለመረጋገጥ ሁሉም በትኩረት መሰራት ይጠበቅበታል ብለዋል፡፡

የጉለሌ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ተስፋዬ ኦሜጋ እንደተናገሩት ተቋማት በቅንጅትና በትብብር በትምህርት ቤቶች ግቢ ውስጥ ያሉ ፀጋዎችን በመለየትና በማጽዳት በከተማ ግብርና  በአረንጓዴ ውበት ስራዎችን በማልማት ያሉ የልማትና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ከመቅረፍ ባለፈ በትምህርት ቤቶች አከባቢ የመማር ማስተማር ሂደትን የሚያውኩ የጸጥታ ችግሮችን ህብረተሰቡን ባሳተፍ መልኩ መከላከል እንደሚገባ መግለጻቸውን የክፍለ ከተማው ኮሙኒኬሽን ዘግባል፡፡

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s