ቀን 10/4/2015 ዓ.ም

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዲስ የተጠናው የብዝሃ  ቋንቋ ካሪኩለም  በዚህ ሳምንት ውይይት የሚካሄድበት መሆኑ ተገለጸ፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር  በየደረጀው ከሚገኙ  የትምህርት ማህበረሰብ አካላት ጋር የጀመረውን ውይይት አጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን በሌላ በኩል በዛሬው እለት በሁሉም ክ/ከተሞች በትምህርት ቤቶች የተረጋጋ እና ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡

የከተማ አስተዳደሩ እያካሄደው ባለው በዚሁ ውይይት ላይ የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ ሃላፊ ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ እንደገለፁት የከተማ አስተዳደሩ ከነሃሴ 2014 ጀምሮ በኮተቤ ዩንቨርሲቲ ሲያስጠናው የቆየውን የቋንቋ ካሪኩለም አጠናቆ በዚህ ሳምንት ለውይይት እንደሚያቀርብ አስታውቀዋል፡፡

ይህ ካሪኩለም ፀድቆ ወደ ትግበራ የሚገባና በተለይም የከተማዋን ብዝሃነት በብቃት የሚያስተናግድ ስርዓት የሚተገበር መሆኑን የገለፁት ዶ/ር ዘላለም በተለይም በሀገራችን አዲሱ የቋንቋ ትምህርት ፖሊሲ መሰረት 3 ቋንቋዎችን ራሳቸውን ችለው እንደ አንድ የትምህርት አይነት በትምህርት ቤቶች እንዲሰጡ ለማድረግ እና የባንዲራ እና የመዝሙሩም ጉዳይም መፍትሄ የሚሰጥ መሆኑንም ሃላፊው ጠቁመዋል፡፡

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s