ቀን 23/3/2015 ዓ.ም

ማስታወቂያ!

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በ13/02/2015 ዓ.ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ባወጣው የስራ ቅጥር ማስታወቂያ በIT (Information Technology) በዲግሪ እና በPVA( performing and vissual art) በዲፕሎማና ዲግሪ  በእንግሊዘኛ ( በዲፕሎማና ዲግሪ) ፤ በአማርኛ ፤ በአካባቢ ሳይንስ የትምህርት ዓይነቶች ለአልፋ መስማት ለተሳናቸው የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት በመምህርነት ለመቀጠር ONLINE የተመዘገባችሁ ለመጀመሪያ ዙር ማጣሪያ ኦርጂናል የትምህርት ማስረጃና የምልክት ቋንቋ ስልጠና የወሰዳችሁበትን ሰርተፊኬት በመያዝ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በቀን 26/03/2015 ( ሰኞ) እና በቀን 27/03/2015 ዓ.ም ( ማክሰኞ ) በአካል በመቅረብ ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳውቃለን፡፡

  ማሳሰቢያ ፡ በዝርዝሩ ላይ ስማችሁ የሌለ የማይመለከታችሁ በመሆኑ ብትመጡ የማናስተናግዳችሁ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s