ቀን 27/2/2015 ዓ.ም

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በተማሪዎች ምገባ እና በቆሻሻ አወጋገድ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተሸላሚ እንድትሆን አስተዋፅኦ ለነበራቸው ተቋማትና ግለሰቦች የእውቅና የምስጋና እንዲሁም ከተማ አቀፍ የሌማት ትሩፋት ማስጀመሪያ መርሃ ግብር በሚሊኒየ አዳራሽ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ይጀምራል።

በመርሃ ግብሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ይገኛሉ።

የአ/አበባ ከተማ አስተዳደር ብራዚል በተካሄደው የMilan Urban Food Policy Pact ዓለማቀፍ ፎረም በተማሪዎች ምገባ ፕሮግራምና አርጀንቲና በተካሄደው በC40 የከንቲባዎች ፎረም በካይ-ጋዝ እና በቆሻሻ አወጋገድ የከተማ አስተዳደሩ በሰራቸው አርዓያ ተግባራት በዓለም አቀፍ ደረጃ ተሸላሚ መሆንዋን ይታወቃል ::

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ…

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s