ቀን 27/2/2015 ዓ.ም

የኢፌድሪ ፕሬዘዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ፤የኢፌድሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ ፤የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ  አቶ አገኘሁ ተሻገር የአዲስ አበባ ከንቲባ  ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ሚስተር ሃስቲንግስ ሺኮኮ  የ C40  የአፍሪካ ዳይሬክተር የተለያዩ ሚኒስትሮችና ከፍተኛ የከተማው አመራሮች በሚሊኒየም አዳራሽ እየተካሄደ ባለው    የእውቅና ማበረታቻ እንዲሁም  ከተማ አቀፍ ‹‹የሌማት ትሩፋት››  ማስጀመሪያ ስነ ስርዓት ላይ ተገኝተዋል፡፡

በዚህም መሰረት እንግዶቹ  ከተማ አቀፍ የሌማት ትሩፋት ፕሮግራምን  በይፋ አስጀምረዋል፡፡ ለዚህም የተዘጋጀውን የተለያየ እንስሳትና እንስሳት ተዋፅኦ ዐውደ ርዕይ ጎብኝተዋል፡፡

 መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s