ቀን 25/2/2015 ዓ.ም

ማስታወቂያ!

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ጥቅምት 13 ቀን 2015 ዓ.ም የህፃናት ማቆያ ማዕከል አስተባባሪ እና ጤና ባለሙያዎች ለመቅጠር ባወጣው ማስታወቂያ መሰረት ለውድድሩ ኦን ላይን ከተመዘገቡት ውስጥ የማጣራት ስራ ተሰርቶ ስም ዝርዝራችሁ የተገለጸ አመልካቾች  ሊንኩን በመጫን ስም ዝርዝራችሁን ማየት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን  የትምህርት ማስረጃችሁን እና የስራ ልምዳችሁን ዋናውን እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ጥቅምት 28 ቀን 2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 ሰዓት እስከ 11፡00 ሰዓት ድረስ በትምህርት ቢሮ ቅጥር ግቢ ውስጥ እንድትገኙ እና ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳዉቃለን፡፡

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s