ቀን 24/2/2015 ዓ.ም

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሰራተኞችና አመራሮች ጥቅምት 24/2013 ዓ.ም በሰሜን እዝ ላይ የተፈጸመውን ጥቃት “ጥቅምት 24 መቼም አንረሳውም!” በሚል መሪ ቃል አከበሩ፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ በመርሀ ግብሩ ባስተላለፉት መልዕክት ጥቅምት 24 በሰሜን እዝ ላይ የደረሰው ግፍና ጭፍጨፋ የመከላከያ ሰራዊታችን ኢትዮጵያን ለማቆም የከፈለው መስዕዋትነት እንደመሆኑ እለቱን መጪው ትውልድም እንዲዘክረው ማድረግ እንደሚገባ ገልጸው ኢትዮጵያ ሁሌም እውነትን ይዛ የምትጉዋዝ ሀገር እንደመሆኑዋ አሁን ያለንበት የሰላም ደረጃ  መድረስ መቻሉን አስገንዝበዋል፡፡

ዶክተር ዘላለም አክለውም የትምህርት ሴክተሩ በሀገር ግንባታ ሂደት ውስጥ የሚወጣው ሚና ከፍተኛ እንደመሆኑ ሀገሪቱን መገንባትና ወደ ሚፈለገው ብልጽግና መውሰድ የሚችል ትውልድ ለመፍጠር ኃላፊነታችንን በአግባቡ ልንወጣ ይገባል በማለት  መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s