ቀን 23/2/2015 ዓ.ም

ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ ሚኒስትሮች የቀዳማይ ልጅነት እድገትና እንክብካቤ ፕሮጀክትን ጎበኙ፡፡

የመስክ ምልከታው አራዳ ክፍለ ከተማ በሚገኘው ገነት ቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የተካሄደ ሲሆን በጉብኝቱ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ ፣ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ፣ የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዮሀንስ ጫላ ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ሀላፊ አቶ አድማሱ ደቻሳ ፣ የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች እንዲሁም የፕሮጀክቱ አስተባባሪ ዶክተር ታቦር ገብረመድህን እና ሌሎች ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላት ተሳታፊ ሆነዋል።

የጉብኝቱ ተሳታፊዎች በዋናነት በተገኙ ውጤቶች ላይ የልምድ ልውውጥ እንዲሁም በትምህርት ቤቱ ያለውን የትምህርት አሰጣጥ እንዲሁም የተማሪዎችን የማሸለቢያና የመመገቢያ ክፍሎች ከማየታቸው ባሻገር ለቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህራን የሚሰጠውን የአቅም ግንባታ ስልጠና ተመልክተዋል።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s