ቀን 15/2/2015 ዓ.ም

የሠራዊት ቀን በትምህርት ቤቶች “የጥንካሬያችን ምንጭ ሕዝባችን ነው!” በሚል መሪ ቃል ተከበረ፡፡

በየዓመቱ ጥቅምት 15 ቀን የሚከበረው የሠራዊት ቀን “የጥንካሬያችን ምንጭ ሕዝባችን ነው!” በሚል መሪ ቃል በግልና በመንግስት ትምህርት ቤቶች በተለያዩ መርሀ-ግብሮች ተከበረ፡፡

የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት የተቋቋመበት ጥቅምት 15 ቀን 1900 ዓ.ም መነሻ በማድረግ የሠራዊት ቀን በየዓመቱ የሚከበር ሲሆን ዘንድሮ በትምህርት ቤቶች በተለያዩ መርሃ ግብሮች ተማሪዎች ፣ መምህራን ፣ የትምህርት ባለሙያዎች እና የሰራዊት አባላት በተገኙበት በድምቀት ተከብራል፡፡  

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s