ቀን 8/2/2015 ዓ.ም

እንኳን ደስ አለን!

አዲስ አበባ ‘በትምህርት ቤቶች የምገባ ፕሮግራም’ ምርጥ ተሞክሮ የ8ኛው የMUFPP (Milan Urban Food Policy Pact) ግሎባል ፎረም ዘላቂ አመጋገብ እና ስነ-ምግብ ዘርፍ በአለም አቀፍ ደረጃ ሽልማት አሸናፊ ሆነች።

አዲስ አበባ ይህንን ሽልማት ያገኘችው ጥቅምት 17/2022 (እ.ኤ.አ) በብራዚል ሪዮ ዴጄኔሮ ” “Food to Feed the Climate Justice: urban food solutions for a fairer world “በሚል መሪ ሃሳብ በተዘጋጀው የ8ኛው የMUFPP ግሎባል ፎረም መድረክ ላይ በአለም አቀፍ ደረጃ ከ133 ከተሞች ጋር ተወዳድራ በማሸነፏ ነው።

የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በፕሮግራሙ ላይ ተገኝተው ሽልማቱን በተቀበሉበት ወቅት ኢትዮጵያ ቅድሚያ ለሰው የሚሰጥ ፖሊሲ በማውጣት እየተከናወነ ስላለው ሰው ተኮር ተግባራት ከMUFPP ፈራሚ ከተሞች ለመጡ ከንቲባዎች እና ተሳታፊዎች ልምድ አካፍለዋል።

በከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ የተመራ የአዲስ አበባ ከተማ ልዑካን ቡድን እየተካሄደ ባለው “Food to Feed the Climate Justice: urban food solutions for a fairer world ” በሚል መሪ ሃሳብ በተዘጋጀው የ8ኛው    የዓለም ፎረም ላይ በብራዚል ሪዮ ዴጄኔሮ እየተሳተፈች መሆኑን ከሜር ኦፊስ ያገኘነው መረጃ ያሳያል::

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s