በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከ11ዱም ክፍለ ከተማዎች ለተማሪዎች ሽኝት ተካሄደ፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ለሚወስዱ ተማሪዎች ወደ ሚፈተኑባቸዉ ዩኒቨርስቲዎች ከ11ዱም ክፍለ ከተማዎች ሽኘት ተደርጎላቸዋል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች በዛሬው እለት በተዘጋጀላቸው ተሽከርካሪ ወደፈተና ጣቢያዎች ገብተው በዩኒቨርሲቲዎቹ ኦረንቴሽን ተሰቷቸው የፊታችን ማክሰኞ ፈተናውን መፈተን እንደሚጀምሩ ቀደም ብሎ መገለጹ ይታወቃል።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ…
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: – aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/