ቀን 28/1/2015 ዓ.ም

ዒድ ሙባረክ!

ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1497ኛው የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ።

1497ኛ የመውሊድ በዓልን ስናከብር የታላቁ ነቢይ ሙሐመድ ጽኑ አስተምህሮትና ለዓለማት የመላካቸው ምክንያት የሆነውን ርህራሄን ፣ እዝነትን ፣ ሰብእናን እና ቸርነትን በመጎናጸፍ እና እርስ በእርስ በመደጋገፍ መሆን ይኖርበታል፡፡

ከዚህም በተጨማሪ የመውሊድ በዓልን ስናከብር ለመጀመሪያ ጊዜ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተናን እንዲወስዱ ልጆቻችንን ወደ ዩኒቨርስቲ በላክንበት ወቅት የሚከበረ በመሆኑ ፈተናዉ በተያዘለት የጊዜ ሰሌዳ ያለምንም እንከን እንዲጠናቀቅ ሁላችንም የሚናችንን በመወጣትም ሊሆን ይገባል፡፡ ተፈታኝ ተማሪዎችም በዩኒቨርሲቲ ቆይታችሁ ጥሩ የመማማሪያ መድረክ የምታገኙበት እና መልካም የፈተና ጊዜ እንደሚሆንላችሁ እምነቴን ለመግለጽ እወዳለሁ፡፡

በዓሉም የደስታ ፣ የሰላም ፣ የፍቅር ፣ የመተባበር እና የጤና እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ፡፡

መልካም የመውሊድ በዓል!

ዒድ ሙባረክ!

ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ ደሙ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ

ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!’

የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!

ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s