በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከ11ዱም ክፍለ ከተማዎች ለተማሪዎች ሽኝት ተካሄደ፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ለሚወስዱ ተማሪዎች ወደ ሚፈተኑባቸዉ ዩኒቨርስቲዎች ከ11ዱም ክፍለ ከተማዎች ሽኘት ተደርጎላቸዋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፎ ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ በአራዳ ክፍለ ከተማ በሚኒሊክ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በመገኘት ለተማሪዎች ሽኝት በማድረግ ተማሪዎችን አበረታተዋል፡፡
በሽኝቱ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ መምህራን ማህበር ፕሬዝዳንት አቶ ድንቃለም ቶሎሳ እና የክፍለ ከተማዉ ትምህርት ጽፈት ቤት ሀላፊ አቶ ወንድሙ ኡመር በተጨማሪ ተገኝተዋል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች በዛሬዉ እለት በተዘጋጀላቸው ተሽከርካሪ ወደፈተና ጣቢያዎች ገብተው በዩኒቨርሲቲዎቹ ኦረንቴሽን ተሰቷቸው የፊታችን ሰኞ ፈተናውን መፈተን እንደሚጀምሩ ቀደም ብሎ መገለጹ ይታወቃል።
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!’
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!
ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ…
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: – aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/