ቀን 25 /1/2015 ዓ.ም

ከመዉሊድ በዓል ጋር ተያይዞ የ12ኛ ክፍል የእስልምና እምነት ተከታይ ተፈታኞች ወደ መፈተኛ ቦታቸው የመግቢያ ቀን ላይ ማስተካከያ ተደረገ፡፡

መስከረም 28 የሚከበረውን የመዉሊድ በዓል አስመልክቶ የእስልምና ሀይማኖት ተከታዮች በቀጣዩ ቀን ተገኝተው ስለፈተና የሚሰጣቸውን አጠቃላይ መግለጫ መከታተል እንደሚችሉ የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡

ሚኒስቴሩ እንደገለጸው መስከረም 30 ቀን 2014 ዓ.ም. ለሚጀምረው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ አገር አቀፍ ፈተና የመጀመሪያ ዙር የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች መስከረም 26-28 ተጠቃለው በመግባት መስከረም 29 ስለፈተናውና ተያያዥ ጉዳዮች በየተመደቡባቸው ዩኒቨርስቲዎች ገለጻ የሚደረግበት ዕለት ነበር፡፡

ይሁንእንጂ የእስልምና እምነት ተከታዮች መስከረም 28 የመዉሊድ በዓል አክብረዉ መስከረም 29/2015 ዓም እሁድ ጠዋት መግባት እንዲችሉ በልዩ ሁኔታ የተፈቀደላቸዉ መሆኑን አስታውቋል፡፡

ይህን ተከትሎም የፈተና እና ተያያዥ ጉዳዮች ገለጻ /Orientation/ ይህንን ታሳቢ ባደረገ መልኩ እሁድ ከሰዓት በኋላ እንዲሰጥ ማስተካከያ መደረጉን በመግለጽ የእምነቱ ተከታይ ተማሪዎች ይህን አውቀው በተጠቀሰዉ ሰዓት በመገኘት ገለጻውን እንዲትከታተሉ  ሚኒስቴሩ አሳስቧል።

ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!’

የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!

ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s