ቀን 2/13/2014 ዓ.ም

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሰራተኞች ጳጉሜ 2 የአምራችነት ቀንን በተለያዩ መርሀ ግብሮች አከበሩ፡፡

በእለቱ የቢሮው ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱን ጨምሮ የማኔጅመንት አባላትና ሁሉም ሰራተኞች በተገኙበት በቢሮው ቅጥር ግቢ የተመረቱ የጉዋሮ አትክልቶችን ለሰራተኞች በመስጠት እና የተለያዩ ችግኞችን በመትከል ጳጉሜ 2 የአምራችነት ቀን ተከብራል፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ እለቱን አስመልክቶ ባስተላለፉት መልዕክክት ዛሬ በሀገር አቀፍ ደረጃ የአምራችነት ቀን በተለያዩ መርሀግብሮች በመከበር ላይ እንደሚገኝና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮም ቀኑን በማስመልከት በመስሪያ ቤቱ ቅጥር ግቢ ያመረታቸውን የጉዋሮ አትክልቶች ለሰራተኞቹ በስጦታ መልዕክ ማከፋፈሉን ገልጸው መጪው የ2015 ዓ.ም አዲስ አመት ለሁሉም የቢሮው አመራሮችና ሰራተኞች የሰላም እንዲሁም በስራቸው ውጤታማ የሚሆኑበት እንዲሆን የመልካም ምኞት መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡

 በችግኝ ተከላ መርሃ ግብሩ ላይ የእቴጌ መነን የአካባቢ ፖሊስ አባላትም ተሳተፊ ሆነዋል፡፡

እያመረትን  ፤መከላከያን እየደገፍን፤ ኢትዮጵያን ከፍ እናደርጋለን!

አምራችነት ለብልፅግና ! 

ምርትማነት ለብሄራዊ ኩራት መሰረት ነው! 

በምርታችን ተጠቃሚ እንሁን! 

ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!

ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!’

የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!

ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s