ቀን 1/13/2014 ዓ.ም

በንፋስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በአባይ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ጳጉሜ 1 የበጎ ፈቃደኝነት ቀን ተከበረ፡፡

በንፋስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በአባይ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ጳጉሜ 1 የበጎ ፈቃደኝነት ቀን በትምህርት ቤቱ የጽዳት ዘመቻ በማካሄድ ተከብራል፡፡

በመርሃ ግብሩ የትምህርት ተቋማትን ለ2015 የትምህርት ዘመን ጽዱ እና ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት ሲመጡ ምቹ እና ማራኪ እንዲሆኑ ለማድረግ እንዲቻል በትምህርት ተቋማት የጽዳት ዘመቻዎች በጳጉሜ 1 በጎ ፈቃደኝነት ቀን ላይ በመከናወን ላይ መሆኑ ተገልጻል ፡፡

የበጎ ፈቃደኝነት ተግባር ራስን ከመስጠት ይጀምራል! 

በጎ ፈቃደኝነት በገንዘብ የማይለካ ቀናነት  ነው! 

ያለንን ማካፈል የአብሮ መኖር ሚስጥር የበጎ ህሊና ማሳያ ነው! 

ለሀገር ክብር የሚሰጥ በጎ ፈቃደኝነት ራስን አሳልፎ ለሌላ መስጠት ነው!

ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!

ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!’

የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!

ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s