ቀን 26/12/2014 ዓ.ም

የ2015 የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባ በመዝገበ ብርሃን የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት

የ2015 የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባ በልደታ ክፍለ ከተማ በሚገኘዉ በመዝገበ ብርሃን የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡

የተማሪዎች ምዝገባ አፈጻጸምን በተመለከተ ማብራሪያ ለመዝጋቢዎች በተቋሙ ከተሰጠ እና ማስታወቂያዎች ለማህበረሰቡ ይፋ ከተደረበት እለት ጀምሮ ተማሪዎች መረጃዎቻቸዉን በመያዝ በመመዝገብ ላይ መሆናቸዉን ከትምህርት ቤቱ ያገኘነዉ መረጃ ያሳያል፡፡

ተገቢዉን መረጃ ሳያሟሉ በትምህርት ቤቱ ለመመዝገብ ለመጡ ተማሪዎችም ማብራሪያዎች እየተሰጡ የሚገኙ መሆኑን ለማወቅ ተችላል፡፡

ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!

ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!’

የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!

ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s