በፍሬህይወት ቁጥር 2 አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የትምህርት ተቋሙን ምድረ ግቢ ምቹ የማድረግ ስራ ተከናወነ፡፡
በንፋስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ የፍሬህይወት ቁጥር 2 አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤትን ምድረ ግቢ ለመማር ማስተማር ስራዉ ምቹ የማድረግ ስራ ተከናወነ፡፡
በክፍለ ከተማ ህብረተሰብ ተሳትፎ እና በጎ ፍቃድ ጽ/ቤት እንዲሁም በትምህርት ቤቱ ተማሪ ወላጆች ህብረት አሰተባባሪነት ምድረ ግቢውን ለመማር ማስተማር ምቹ ለማድረግ የኮብል እስቶን ንጣፍ ተሰርቶ በዛሬዉ እለት ተመርቋል፡፡
የክፍለ ከተማዉ ዋና ስራ አስፈጻሚ ወ/ሮ ነጻነት ዳባ እና የብልጽግና ፓርቲ ሃላፊ የሆኑት አቶ መለስ ጋሻው በምረቃ መርሀ ግብሩ ላይ በመገኘት እና በመመረቅ ለአገልግሎት ክፍት እንዲሆን አድርገዋል፡፡
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!’
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!
ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ…
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: – aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/



