ቀን 12/12/2014 ዓ.ም

በአዲስ አበባ በአንድ ጀንበር 4 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው፡፡

በአዲስ አበባ ከተማ በአንድ ጀንበር 4 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሃ ግብር ከማለዳው ጀምበአዲስ አበባ ከተማ በአንድ ጀንበር 4 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሃ ግብር ከማለዳው ጀምሮ እየተካሄደ ነው።

አራተኛው ዙር የአረንጓዴ አሻራ በአዲስ አበባ ከተማ 11ዱም ክፍለ ከተሞች እና 121 ወረዳዎች የአረንጓዴ አሻራ ማጠቃለያ መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው ።

በጉለሌ ክፍለ ከተማ በተካሄደዉ የአረንጓዴ አሻራ የማኖር ተግባር ላይ የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ፣የክፍለ ከተማና የወረዳ አመራሮች ፣ የጤና ባለሙያዎች ፣የጸጥታ አካላት ፣ ተማሪዎች እና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፈውበታል።

እስከአሁን በአዲስ አባባ በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር የተተከሉ ችግኞች የዛሬውን ጨምሮ 15 ነጥብ 5 ሚሊየን የሚደርሱ ይሆናል።

ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!

ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!’

የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!

ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s