ቀን 27 /11/2014 ዓ.ም

ከክፍለ ከተማ ክፍለ ከተማ የመምህራን የውስጥ ዝውውር ተካሄደ፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የመምህራን የባለሙያዎች እና አመራሮች ልማት ዳይሬክቶሬት የ2015 የትምህርት ዘመን ከክፍለ ከተማ ክፍለ ከተማ የመምህራን የውስጥ ዝውውር ማካሄዱን አሳወቀ፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የመምህራን የባለሙያዎች እና አመራሮች ልማት ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ብዙነህ በቀለ እንዳስታወቁት የ2015 የትምህርት ዘመን ከክፍለ ከተማ ክፍለ ከተማ የመምህራን የውስጥ ዝውውር ከ11ዱም ክፍለ ከተማ ቡድን መሪዎች ጋር በጋራ በመሆን መማካሄዱን አሳውቀዋል፡፡

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s