ቀን 22/11/2014 ዓ.ም

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአሜሪካ ኦሪገን በተካሄደ 18ኛው ዓለም ዐቀፍ የአትሌቲክስ ሻምፕዮና ላይ ሜዳሊያ ላመጡ አትሌቶች የመኖሪያ ቤት መሥሪያ ቦታ እና የገንዘብ ሽልማት አበረከተ።

ሽልማቱ በከተማው አስተዳደር ካቢኔ የተወሰነ ሲሆን

* አትሌት ለተሰንበት ግደይ 500 ካሬ ሜትር መሬት

* አትሌት ጎተይቶም ገ/ስላሴ 500 ካሬ ሜትር መሬት

* አትሌት ታምራት ቶላ 500 ካሬ ሜትር መሬት

* አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ 500 ካሬ ሜትር

* አትሌት ለሜቻ ግርማ 350 ካሬ ሜትር መሬት

* አትሌት ሞስነት ገረመው 350 ካሬ ሜትር መሬት

* አትሌት ወርቅውሃ ጌታቸው 350 ካሬ ሜትር መሬት

* አትሌት መቅደስ አበበ 250 ካሬ ሜትር መሬት

* አትሌት ዳዊት ስዩም 250 ካሬ ሜትር መሬት

ለአጠቃላይ የልኡኩ አባላት ደግሞ የ10 ሚሊዬን ብር ሽልማት ተበርክቷል::

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s