ቀን 17/11/2014 ዓ.ም

ኢትዮጵያ አሸነፈች!

እንኳን ደስ አለን!

18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ አራተኛውን የወርቅ ሜዳሊያ በሴቶች አምስት ሺህ ሜትር በአትሌት ጉዳፍ ፀጋዬ አማካኝነት አግኝታለች።

ዳዊት ስዩም ሶስተኛ በመውጣት የነሃስ ሜዳሊያ አስገኝታለች።

ለዚህ ውጤት የቡድን ሥራ በመሥራት ከፍተኛውን አስተዋጾ ያበረከተችው የ10ሺ ሜትር ሻምፒዮኗ ሌላዋ ኢትዮጵያዊት ለተሰንበት ግደይ ውድድሩን አምስተኛ ሆና አጠናቃለች።

ኢትዮጵያ በሻምፒዮናው አራት ወርቅ 4ብር እና 2 ነሀስ በድምሩ 10 ሜዳልያ በመሰብሰብ ከአለም ሁለተኛ ከአፍሪካ አንደኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s