ቀን 14/11/2014 ዓ.ም

የትምህርት ተቋማትን ለመማር ማስተማር ስራው ምቹ ለማድረግ የሚያስችል የመስክ ምልከታ ተካሄደ፡፡

ምልከታው የተካሄደው በየካ ክፍለ ከተማ በወረዳ 5 እና 12 በሚገኙት ቡቃያ አንደኛ ደረጃ እና በካራ ገቢሳ ሳተላይት ትምህርት ቤቶች ላይ ሲሆን የክፍለ ከተማው ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ መራጊያ ተበጀ ትምህርት ቤቶችን ተዘዋውረው ተመልክተዋል፡፡

የጉብኝቱ ዓላማ በመጪዉ 2015 ትምህርት ዘመን የመልካም አስተዳደር ጥያቄ ያለባቸዉን ትምህርት ቤቶች ችግር ለመፍታት እና ሳተላይት ትምህርት ቤቶች ትኩረት አግኝተው ደረጃዉን የጠበቁና ጥራት ያለው ትምህርት ለተማሪዎች እንዲሰጡ በሚያስችል መልክ አስፈላጊ የሆኑ ቅድመ ዝግጅቶችን ለማድረግ እንደሆነ አቶ መራጊያ በምልከታው ወቅት መናገራቸውን ከክፍለ ከተማው ያገኘነው መረጃ ያሳያል፡፡

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

 ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s