ቀን 11/11/2014 ዓ.ም

በአዲስ አበባ የክረምት ወራት የማጠናከሪያ ትምህርት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መሰጠት ጀመረ።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ህብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን ከሁሉም ክፍለ ከተሞች ትምህርት ጽፈት ቤቶች ጋር በጋራ በመሆን የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መሰጠት አስጀምሯል።

ዛሬ በየትምህርት ቤቶች የተጀመረው የማጠናከሪያ ትምህርት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ100 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ሲሆን ከ1 ሺህ 500 በላይ የ2ኛ ደረጃ ፣ የዩኒቨርሲቲ እና የኮሌጅ ተማሪዎችንና ሌሎች በመምህርነት ሙያ ልምድ ያላቸው በጎ ፈቃደኞችን የሚያሳትፍ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ህብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን መረጃ ያሳያል።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

 ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s