ቀን 7/11/2014 ዓ.ም

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የለውጥና መልካም አስተዳደር ቡድን የ2014 በጀት አመት የትምህርት ተቋማት የቢ ኤስ ሲ ስኮር ካርድ እቅድ አፈጻጸም መመዘኛ መስፈርት ማዘጋጀቱን አስታወቀ።

በመስፈርት ዝግጅቱ ከቢሮው የተለያዩ ስራ ክፍሎች የተውጣጡ ባለሙያዎች መሳተፋቸውን እና በዋናነትም ትምህርት ቢሮን ጨምሮ በየደረጃው የሚገኙ የትምህርት ተቋማትን ካስኬድ የተደረገ እቅድ መነሻ አድርጎ መዘጋጀቱን የቢሮው የለውጥና መልካም አስተዳደር ቡድን መሪ ወይዘሮ እጸገነት አብዱ አስታውቀዋል።

ቡድን መሪዋ አክለውም መመዘኛ መስፈርቱ በአንድ ሳምንት ጊዜ ውስጥ መዘጋጀቱን ገልጸው ምዘናው ከሀምሌ 18/2014 ዓ.ም ጀምሮ ትምህርት ቢሮን ጨምሮ በክፍለ ከተማና ወረዳ ትምህርት ጽህፈት ቤቶች እንዲሁም በሁሉም የመንግስት አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እንደሚካሄድ አስረድተዋል።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

 ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s