ቀን 5/11/2014 ዓ.ም

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በ2014 የትምህርት ዘመን እቅድ አፈፃፀም እና በ2015 የትምህርት ዘመን እቅድ ላይ ከቢሮ ሰራተኞች ጋር የጋራ ውይይት አደረገ፡፡

በመድረኩ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የእቅድ በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክተር አቶ ጌታሁን ለማ የ2014 ዓ.ም ትምህርት ዘመን እቅድ አፈፃፀም ሪፖርትና የ2015 ትምርት ዘመን እቅድን አቅርበዋል፡፡

በመድረኩ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ ደኛው ገብሩ የ2015 የትምህርት ዘመን እቅድ በየደረጃው ባሉ የትምህርት ባለድርሻ አካላት ታይቶ እና ተገምግሞ የሚፀድቅ መሆኑን ገልጸዋል፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ አድማሱ ደቻሳ በበኩላቸዉ ሁሉም ባለሙያ እቅዱ ላይ ያለውን አስተያየት በመሰንዘር የድርሻውን ሊወጣ ይገባል ብለዋል፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሲሳይ እንዳለ በበኩላቸው በዕቅዱ ላይ መስተካከልና መጨመር ያለባቸዉ ጉዳዮች ካሉ አስፈላጊዉን ማሰተካከያ በማድረግ የተሟላ ማድረግ እንደሚገባ አስገንዝበዋል፡፡  

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

 ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s