ቀን 1/11/2014 ዓ.ም

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የለውጥና መልካም አስተዳደር ቡድን የ2014 በጀት አመት የትምህርት ተቋማት የቢ ኤስ ሲ ስኮር ካርድ እቅድ አፈጻጸም ምዘናን በተመለከተ ከክፍለ ከተማ የምዘና አስተባባሪዎች ጋር ውይይት አካሄደ፡፡

ውይይቱ በዋናነት የምዘና ስርዓቱ በሚመራበት አግባብ ላይ በመወያየት የጋራ አቅጣጫ መያዝን መሰረት አድርጎ መካሄዱን የቢሮው የለውጥና መልካም አስተዳደር ቡድን መሪ ወይዘሮ እጸገነት አብዱ ገልጸዋል፡፡

ቡድን መሪዋ አክለውም በውይይቱ ከተነሱ ሀሳቦች መካከል የመመዘኛ መስፈርቱ፤የመዛኞች ምልመላ በተመለከተ እንዲሁም ምዘናው የሚካሄድበት የጊዜ ሰሌዳን የተመለከቱ ሀሳቦች መነሳታቸውን ጠቁመው ምዘናው ከሀምሌ 18/2014 ዓ.ም ጀምሮ በሁሉም የመንግስት አንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እንዲሁም በ11ዱ ክፍለከተሞችና ወረዳ ትምህርት ጽህፈት ቤቶች እንደሚካሄድ አስታቀውቀዋል፡፡

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

 ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s