ቀን 29/10/2014 ዓ.ም

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከሰኔ 27 ጀምሮ በ179 የፈተና ጣቢያዎች ሲሰጥ የቆየው የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና  በንፋስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ በሰላም መጠናቀቁ ተገለጸ።

በዘንድሮው የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ንፍስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ 9,568 ተማሪዎች በ18 የፈተና ጣቢያዎች ፈተናውን በመውሰድ ማጠናቀቃቸዉን የክፍለከተማው ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ይልማወርቅ ጌታቸው ገልጸው በክፍለ ከተማው ፈተናው ሰላማዊ በሆነና በተረጋጋ መንፈስ በመሰጠት መጠናቀቁን አስታውቀዋል።

 

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

 ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s