ቀን 27/10/2014 ዓ.ም

የ2014 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና በዛሬው እለት በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ የፈተና ጣቢያዎች ተጀመረ።

ፈተናው በከተማ አስተዳደሩ በ179 የፈተና ጣቢያዎች 71,832 ተማሪዎችን እንዲሁም 1,800 ፈታኞችን፣ 450 ሱፐር ቫይዘሮችን ጨምሮ 179 የፈተና ጣቢያ ኃላፊዎችን በማሳተፍ በዛሬው እለት መሰጠት ጀምራል።

ተማሪዎች በጠዋቱ የፈተና ጊዜ አማርኛ እና እንግሊዘኛ እንዲሁም ከሰዓት ሂሳብና ባዮሎጂ ፈተናዎችን የሚወስዱ ይሆናል፡፡

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

 ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s