ቀን 27/10/2014 ዓ.ም

በዛሬው እለት በአዲስ አበባ ከተማ በ179 የፈተና ጣቢያዎች በመሰጠት ላይ የሚገኘው የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና በጉለሌ ክፍለ ከተማ ያለምንም እንከን መካሄዱ ተገለጸ።

በክፍለ ከተማው ፈተናው ከሚሰጥባቸው የፈተና ጣቢያዎች መካከል አንዱ በሆነው ጄነራል ታደሰ ብሩ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የፈተና አሰጣጥ ሂደቱን ሲከታተሉ ያገኘናቸው የጉለሌ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሚሊዮን ኮራ በሰጡን አስተያየት በክፍለ ከተማው በ20 የመፈተኛ ጣቢያዎች 5,530 ተማሪዎች ፈተናውን ለመውሰድ መመዝገባቸውን ገልጸው ፈተናው በሁሉም ጣቢያዎች ያለምንም እንከን ሰላማዊ ሆኖ መካሄድን አስታውቀዋል።

የጄነራል ታደሰ ብሩ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር አቶ ዳባ ተረፈ በበኩላቸው በትምህርት ቤቱ 318 ተማሪዎች  ፈተናውን በመውሰድ ላይ እንደሚገኙ ጠቁመው  ፈተናው በጣቢያው በተያዘለት ሰአት ተጀምሮ ያለምንም ችግር መጠናቀቁን አስረድተዋል።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

 ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s