ቀን 27/10/2014 ዓ.ም

የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና በመሰጠት ላይ ይገኛል፡፡

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ከሰኔ 27 እስከ 29 /2014 ዓ.ም ድረስ የሚሰጠዉ ፈተና ከከሰሀት የፈተና ፈረቃ ላይ ተማሪዎች የሂሳብና የባዮሎጂ ፈተናዎችን በመውስድ ላይ ይገኛሉ፡፡

በየካ ክፍለ ከተማ በደጃዝማች ወንድራድ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የከተማ አቀፍ የ8ተኛ ክፍል ፈተና በመሰጠት ላይ የሚገኝ ሲሆን 1420 ተማሪዎች ፈተናዉን በመውሰድ ላይ ናቸዉ፡፡

በትምህርት ቤቱም 2 የመንግስት እና 7 የግል ትምህርት ቤት ተማሪዎች ፈተናቸዉን በመውስድ ላይ ሲሆኑ ፈተናዉ ያለምንም ችግር በመካሄድ ላይ ይገኛል።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

 ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s