ቀን 25/9/ 2014 ዓ.ም

የኢትዮጵያ ቴሌ ኮሙኒኬሽን ያቋቋማቸዉን የዲጂታል መማሪያ ማዕከላት (Digital Learning Centers) አስመረቀ፡፡

የኢትዮጵያ ቴሌ ኮሙኒኬሽን ያቋቋማቸዉን የዲጂታል መማሪያ ማዕከላት (Digital Learning Centers) በዛሬዉ ዕለት በከፍተኛ 23 ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ አስመረቀ፡፡

ዲጂታል ኢትዮጵያን ዕውን ለማድረግ ብሎም የነገ ሃገር ተረካቢ ዜጎችን በዕውቀት ለማነጽ የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ በኢትዮጵያ ቴሌ ኮሙኒኬሽን ከሚከናወኑ በርካታ ፕሮጀክቶች መካከል በተለያዩ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች በተመረጡ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ከ45.48 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ተቋሙ ያቋቋማቸዉን 66 የዲጂታል መማሪያ ማዕከላት  (Digital Learning Centers) ተጠቃሽ ሲሆኑ በዛሬው እለት ተመርቀው ለአገልግሎት በቅተዋል፡፡

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s